TOP VIEW : ጫካ - Beds | 2 Baths + Store | 2F | 160(145) sqm
#አፓርመንቱ
ይህ አፓርትመንት በአዲሱ ጫካ ቤተመንግስት አጠገብ፣ ከብሪትሽ ኤምባሲ ከፍ ብሎ በሚገኘው የካ ተራራ ላይ ነው። በዲያስፖራ አደባባይ ወደ አዲሱ ቤተመንግስት የሚወስደው መንገድ ላይ ያለ ሲሆን አንዱ የሚስብ ጥቅሞቹ መሃል ሙሉ አዲስ አበባን የሚያሳይ ድንቅ እና ያልተሸፈነ እይታ (Top View) አለው።
ህንፃው G+4 ሲሆን በእያንዳንዱ ፍሎር አንድ ቤት ብቻ ነው ያለው። ለ4 ቤቶች የሚበቃ የመኪና ማቆሚያ፣ ጀነሬተር፣ የውሃ ታንከር፣ ጥበቃ እና አነስ ያለ ግቢ ያለው ሙሉ ለሙሉ ያለቀ ህንፃ ነው። አሁን ላይ ሰዎች እየኖሩበት ያለ ህንፃ ነው።
#Financial_Information
• Asking Price: 19,999,000 ብር • Total Area: 160 sqm
• Price per sqm: ~124,994 ብር • Monthly Rent: 180,000 ብር (ግምት)
• Yearly Rent: 2,160,000 ብር (ግምት)
#ዶክመንት
• ዲጂታል ካርታ አለው
#አከፋፈል
• Cash / ባንክ (በገዢ በኩል)
#Agent_Commission
2%
ገዥ ካልሆኑ እባክዎትን እንዳይደውሉ።