ድርጅታችን ንጉስ ጂፒኤስ በትራንስፖርት ባለስልጣን እውቅና ያለው ድርጅት ሲሆን መንግስት ለሀገር አቋራጭ የደረቅ ጭነት ትራንስፖርት ተሽከርካሪ ባለንብረቶች ያወጣውን መመሪያ ታሳቢ በማድረግ ለአንድ ወር የሚቆይ ታላቅ ቅናሽ! ከሁለት አመት ዋስትና ጋር ይዘን መጥተናል::
የGPS ቴክኖሎጂን በመጠቀም መኪናዎትንከስልኮ ጋር ያገናኙ
GPS በማስገጠምዎ የሚያተርፏቸው ልዩ ልዩ ጥቅሞች:-
ርቀት ሳይገድብዎ ባሉበት ሆነው በስልክዎ፦
- መኪናዎት የት እንዳለ በስልኮ መከታተል ይችላሉ።
- የመኪናዎትን ሞተር በስልኮ መክፈትም ሆነ መቆለፍ ይችላሉ።
- መኪናዎትን ፖርክ አድርገው የስርቆት ሙከራ ቢደረግ ወደ ስልኮ ይደውላል።
- በመተግበሪያ (Application) እንዲሁም በሜሴጅ(SMS) የሚሰራ።
- የመኪናዎት ቁልፍ ያለርሶ ፍቃድ ሲነሳ ወደ ስልኮ ይደዉላል።
- የየቀኑን የጉዞ ታሪክ መዝግቦ ያስቀምጣል።
- መኪናው የተጉዋዘዉን ኪሎ ሜትር ይመዘግባል።
- እርሶ ከፈቀዱት ክልል ከወጣ ያሳዉቆታል
- የገጠማ ሰአት - 20 ደቂቃ
ዋጋ
- ለትራኪንግ + ኢንጅን ሎክ 7,500 ብር web application
- ለትራኪንግ + ኢንጅን ሎክ 9,500 ብር web application+ installation + webtracking+lifetime subscription
የGPS ቴክኖሎጅ የተሽከርካሪዎንና የቢዝነስዎን ህልውና ይታደጋል!
ለበለጠ መረጃ በስልክ ይደውሉልን።