#አስቸኳይ_የስራ_ማስታወቂያ
ተፈላጊ ሙያ: ግንበኛ
ብዛት: 4
የስራ ሁኔታ: በኮንትራት ( የ1 ካሬ ዋጋ 80 ብር )
የስራ አይነት: የውስጥ ግድግዳ እና ፓርቲሽን ግንባታ
የስራ ቦታ: አያት ግራንድ ሞል፣ ወሰን ሚካኤል (አዲስአበባ )
ዝርዝር ሁኔታዎች
ስራው የሚካሄደው 9ኛ ፎቅ ላይ ሲሆን የዕቃ ማጓጓዣ ሊፍት አለው። ብሎኬት ድርጅቱ በራሱ ሰራተኞች የሚያቀርብ ሲሆን አሸዋና ሲሚንቶ ወደ ሊፍት ጫኝ እና አውራጅ ግንበኛው ማቅረብ ይጠበቅበታል።
መጀመር የሚችል
ደውሉልን
Contact
+