- ሀዋሳ ከተማ ውስጥ ዳቶ መንደር በአጂፕ መግቢያ 700 ሜትር አካባቢ ርቀት ላይ በጥንቃቄና በጥራት ፅዱ ሆኖ የተገነባ አዲስ መኖሪያ ቤት ነው።
- የቦታው ስፋት 150 ካሬ ሜትር ሆኖ በብሎኬት የታጠረና ግቢው ፅዱ በር የተገጠመለት።
- 3 መኝታ ቤት፥ 2 ሻወር ሽንት ቤት፥ እንዲሁም ሳሎንና ኪችን ያለው።
- ዋናው መኝታ ቤትና ኪችኑ የውስጥ በር የተገጠመለት።
- አዲስ የመብራትና ውሀ ቆጣሪዎች የተገጠመለት።
- ግቢው ቴራዞ የተነጠፈለት።
- ለትራንስፖርት ቅርብ የሆነ ቦታ ላይ የተገነባ።
- ዋጋው 3,100,000 ሲሆን የተወሰነ ድርድር አለው። በቀጥታ እኔን ካገኙኝ ኮሚሽን አይከፍሉም።