ማስታወቂያ: ማህበራችን የቡልጋሪያ አካባቢ የቤት ባለቤቶች ማህበር የስራ አስኪያጅ መቅጠር ይፈልጋል።
-የመጀመሪያ ድግሪ በማኔጅመንት፣ በኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣ በፕሮጀክት ማኔጅመንት ወይንም ተዛማጅ ትምህርት ድግሪ ያለው፣ ያላት
-አምስት አመት እና ከዚያ በላይ ልምድ ያለው ያላት
-የህብረት ስራ ልምድ ያለው ቢሆን ይመረጣል
-ፋይናንሽያል ማኔጅመንት/አካውንቲንግ ልምድ ያለው
-የተለያዩ ስራዎችን አጣምሮ ለመስራት ፈቃደኛ የሆነ ለምሳሌ አስፈላጊ ሲሆን የማህበሩን ጉዳዮች ማስፈፀም እና ሌሎች ስራዎችን መስራት የምትችል /የሚችል።
-ደሞዝ በስምምነት።
-ይህንን ክራይቴሪያ የምታሟሉ በመደወል CV ፣የትምህርት ማስረጃ እና የስራ ልምዳችሁን ከዛሬ ጀምሮ ባሉት አምስት ተከታታይ ቀናት እንድታስገቡ።