ለሽያጭ የቀረበ ባዶ ቦታ
በጥሩ አካባቢ የሚገኝ፣ ለመኖሪያም ሆነ ለኢንቨስትመንት ተስማሚ የሆነ ባዶ ቦታ ለሽያጭ ቀርቧል።
የቦታው ስፋት፦ 140 ካሬ ሜትር
መሠረተ ልማት፦ ውሃ፣ መብራት እና መንገድ ሙሉ በሙሉ የደረሰበት ነው።
አድራሻ፦ ሸገር ከተማ፣ ሰበታ ክፍለ ከተማ፣ ሞጎሌ ወረዳ፣ ቀበሌ 01።
የቦታው ልዩ ጥቅም፦ ወደ አዲስ አበባ አቅጣጫ በሚገኝ ከፍታማ ቦታ ላይ የሚገኝ በመሆኑ ጥሩ አየር፣ ውብ እይታ እና ለመኖሪያም ሆነ ለኢንቨስትመንት በጣም ተፈላጊ ቦታ ነው።
ዋጋ፦ 2.6 (Negotiable)
ለመግዛት ፍላጎት ያላችሁ በስልክ ያነጋግሩን፦