ብ/ገብርኤል : LaftoMall - Beds | 2 Baths | MaidsR + CK + store + Laundry | 171(131)sqm
-
#ቤቱ
የሚገኘው ብ/ገብርኤል ከላፍቶ ሞል ወረድ ስንል መስጂዱ ያለበት አካባቢ G+9 ሆኖ በተገነባ እና በወለል 2 ቤቶች ያሉበት የመኖሪያ ህንፃ ላይ ነው። ህንፃው አዲስ የሆነ እና ሙሉለሙሉ አልቆ ሰዎች ኑሮአቸውን እየኖሩ ሲሆን ከህንፃው ከሚያገኙት አገልግሎት መሃል እንግዳ መቀበያ ፣ ሊፍት ፣ ጀነሬተር ፣ የመኪና ማቆሚያ የመሳሰሉ ነገሮችን ይገኙበታል።
ቤቱ ያለበት አካባቢ ጥሩ የመኖሪያ መንደር እንደመሆኑ መጠን ለኪራይ እና ለካፒታል እድገት ቢገዛ ጥሩ በአጭር ግዜ ጥሩ ውጤት የምናገኝበት ነው።
#Financial_Information
የመከራየት አቅሙ. 180.000ብር
#ዶክመንት
ዲጂታል ካርታ አለው
#አከፋፈል
ካሽወይም50% ቅድመ ክፍያ ከፍሎ ቀሪው ከባንክ ጋር ማያያዝ ይቻላል
#Agent_Commission. 2%