ብ/ገብርኤል : ላፍቶ ሞል
2 Beds | 2 Baths + Laundry + 4 Balcony | 7FLOOR | 137sqm
#አፓርትመንቱ
የሚገኘው ብስራተ ገብርኤል ቤተክርስቲያን አካባቢ በሚገኝ ጥሩ የግንባታ ዲዛይን ባለው G+12 ህንፃ ላይ ነው። ህንፃው ለነዋሪው ከሚሰጣቸው አገልግሎቶች መሃል እንግዳ መቀበያ ፣ የከርሰምድር ውሃ ፣ 2 ሊፍት ፣ በቂ የመኪና ማቆሚያ ፣ በካሜራ የታገዘ ጥበቃ እና በእናንዳንዱ ወለል ላይ የጋራ መታጠቢያ ቤቶች አለው። በተጨማሪም ሁሉም ቤቶች ቁምሰሰጥን ፣ የውሃ ማሞቂያ የተገጠመላቸው ናቸው።
#Financial_Information
#ዶክመንት
• ዲጂታል ካርታ አለው
#አከፋፈል
• Cash | ባንክ በገዢ በኩል ማቅረብ ይቻላል
#Agent_Commission
2%
ግዥ ካልሆኑ እንዳይደውሉ።