የሚገኘው በመሃል አዲስ አበባ የቀድሞ አየር ማረፍያ ወይም ጦርሃይሉች ነው። ይሄ ግቢ 230 ካሬ ላይ የሚገኝ መኖርያ ቤት ያለበት ቦታ ሲሆን ዲጄታል ካርታና ሌሎች መሰረታዊ የሆኑ ነገሮች የተጠናቀቁለት ለአፓርታማም ወይም ለፈለጉት አላማ መጠቀም የሚችሉበት ግቢ ነው። ይሄን ግቢ በግማሽ ማለትም በ 115 ካሬም ወይም በ 230 ካሬ መግዛት ይቻላል። ቤቱን በአካል ከማየቶ በፊት በ video ማየት የሚፈልጉ ከሆነም በቴሌግራም መላክ እንችላለን ስለዚህ ለበለጠ መረጃ ፈጥነው ይደውሉ