በመስቀል ፍላወር ሳይት ሙሉ በሙሉ አጠናቀን ያስረከበነውን G+13 አፓርትመንታችሁን እማኝ ይዛችሁ አሁን ደግሞ በአዲስ አበባ ዋና ቦታ ላይ በመሐል ሳር ቤት አፍሪካ ሕብረት ፊት ለፊት የሚገኘውን፣
አጠቃላይ ግንባታ B+G+19 የሆነውን፣
የመኪና ማቆሚያ B+G+2 ድረስ በሙሉ!!
የመኖሪያ አፓርትመንት ብቻ!!
ግንባታው ከ90% በላይ የደረሰ!!
እያንዳንዱ ቤት የተናጠል ካርታ የተዘጋጀለት!!
ከባለ 1 መኝታ እስከ ባለ 3 መኝታ አማራጭ ያለው!!
ከ97 ካሬ እስከ 204 ካሬ እንደ ምርጫዎ የሚኖሩበት!!
በከፊል የሚጠናቀቁና ሙሉ በሙሉ የሚጠናቀቁበት የግንባታ አማራጭ!!
በ20% ቅድመ ክፍያ ብቻ የቤት ባለቤት የሚሆኑበት!!
በካሬ 109,000.00 ብር ብቻ!!
ቅድመ ክፍያ ከ40% ጀምሮ ከከፈሉ ከ4% እስከ 10% ቅናሽ የሚያገኙበት!!
በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ የሚረከቡት!
ቤትዎን ፈጥነው የግልዎ ያድርጉት!
ለበለጠ መረጃና ሳይት ለማየት ከሥር ባለው ስልክ ይደውሉልን!!
+
ቤትዎን ይረከቡን!!