ሪቼ - Beds | 2 Baths | 213sqm (180sqm)
-
#ቤቱ
የሚገኘው ከ መስቀል አደባባይ ወደ ሪቼ በሚወስደዉ መንገድ ላይ በሚገኝ G+14 ሆኖ በተሰራ የመኖሪያ ህንፃ ላይ ነው። ህንፃው ለነዋሪው ከሚሰጣቸው አገልግሎቶች መሃል ጥበቃ ፣ ሊፍት ፣ ጀነሬተር ፣ የመኪና ማቆሚያ ፣ በወለል 2 ቤቶችን ይዛል።
አሁን ላይ ቤቱ ተከራይቶ ያለ ነዉ
#ዶክመንት
ዲጂታል ካርታ አለው
#አከፋፈል
ካሽ / ባንክ በገዢ በኩል