1)የቦታው ስፋት 368 sqm
2)አካካቢው ለለገሃር አንዲሁም ለመስቀል አደባይ በጣም ቅርብ ቦታ ላይ ቂርቆስ ክፍለከተማ ውስጥ ይገኛል
3)መንገድም ይሁን የኮርደር ልማት የማይነካው አጎራባች ማስፋፋፊያ ሊሆን የሚችል ከ200ካሬ ሜትር በላይ ባታ ያለው
4)ፕላን ስምምነት የወጣለት
5) 20 m አስፋልት መንገድ ዳር
6)ድጅታል ካርታ የወጣለት ይህም የቦታው ሕጋዊነቱን ለማጣራት አንዲሁም ባሉበት ቦታ ሆኖ በባር ኮድ ካርታ ቁጥሩን: ካርታው የተሰጠበትን ቀን: የይዝታው ልዩ መለያ ቁጥሩን :አንዲሁም ምዝገባ ቁጥሩን ካርታው ላይ ከተገለፀው ጋር ለማጣራት ይረዳል