ካሳንችስ Radisson Blu ፤ ቅንጡ አፓርትመንት ሽያጭ ——`ካ.ሜ
መገኛ ቦታ (Location)
ካሳንችስ ራዲሰን ብሉ ሆቴል አካባቢ B+G+14 ህንፃ ላይ ። በወለል 2 ቤት
የቤቱ ዝርዝር መረጃ
3 መኝታ ፣ 5 መታጠቢያ ፣ ተጨማሪ የሠራተኛ መኝታ ፣ Closed Kitchen ፤ Laundry
ስፋት`ሬ ሜትር ( 200sqm-net)
13ኛ ፎቅ ላይ
ህንፃው ዋናውን መንገድ የያዘ እና እስከ 12ኛ ፎቅ ድረስ የቢሮ ቦታዎች ያሉት ሲሆን ለኗሪው፦ 2 ሊፍት ፤ ጀኔሬተር ፤ የከርሰምድር ውሃ ፤ የመኪና ማቆሚያ ፤የህፃናት ማቆያ እና ጥበቃ አገልግሎቶች አሉት
ዶክመንት:- ዲጅታል ካርታ አለው አከፋፈል:- ካሽ / ባንክ
ዋጋ = 35 ሚሊዮን ብር።
ኮሚሽን: 2%
Investment Analysis
ኪራይ:` ብር/ወር | ግብር (50% ቅናሽ):`
Gross Yield: 13.20% (እጅግ በጣም ከፍተኛ እና ምርጥ የኪራይ ተመላሽ)
ንፅፅር፦ የአካባቢው:140k170k/ካሬ | የዚህ ቤት:` ብር/ካሬ
ማጠቃለያ፦ በዲፕሎማቲክ ቀጠናው ምክንያት በሚገኘው እጅግ አስደናቂ የኪራይ ተመላሽ (13.20% Gross Yield) ያለው አዋጭ ኢንቨስትመንት ነው።
ማሳሰቢያ: እባክዎ ገዢ ከሆኑ ብቻ ይደውሉልን።
ለማየት ፦ በቀጠሮ
+
Code1670