#አፓርመንቱየሚገኘው ካሳንቺስ ሂልተን አካባቢ B+G+12 ሆኖ በተገነባና በወለል 2 ቤቶች ባሉት የመኖሪያ ህንፃ ነው። ህንፃው ሙሉለሙሉ ያለቀ እና በጥሩ ሁኔታ የተያዘ ሲሆን ለነዋሪው ሊፍት ፣ ጀነሬተር ፣ በቂ የመኪና ማቆሚያ ፣ የአደጋ ግዜ መውረጃ ፣ በቂ የውሃ ታንከሮች ፣ ቴራስ ፣ የእንግዳ መቀበያ እና የህንፃ አስተዳደር በአገልግሎት ያቀርባል። ቤቱ ለኢንቨስትመንት አዋጭ ከሚያደርኩት ባህሪዎቹ መሃል ጥሩ የክፍሎች አቀማመጥ ፣ የሚገኘው ጠርዝ ላይ በመሆኑ ወደፊትም የማይከለል የከተማ እይታ ፣ ጥሩ የጠዋት ብርሃን ፣ ሰፊ ባልከኒ አለው።