*እንዳያመልጥዎ!?*
በመሐል አዲስ አበባ በስንት የፍለጋ ጊዜያት በኋላ ሰፊ የመኖርያ መንደር/Compound apartment ተገኝቷል።
*
በ20ሺ ካሬ የይዞታ መሬት ላይ ያረፈ ኮምፓውንድ የመኖርያ መንደርን በ10% ቅድመ ክፍያ በመሐል ወሎ ሰፈር
ግንባታቸው 95% የተጠናቀቁ እንዲሁም ከ30% እስከ 85% የግንባታ ሒደት ላይ ያሉ አፓርትመንቶችን ለመኖርያ አቅርበንልዎታል
ይህ የመኖርያ መንደር በውስጡ የመዋኛ ገንዳ ፣ጂም፣running track/የመሮጫ መም፣ የልጆች ማቆያ እና መጫዎቻ፣shopping mall, የመሳሰሉትን ይዞ ይጠብቃችኋል
በቂ የመኪና ማቆሚያ ፓርኪንግ/ቤዝመንት፣የከርሰ ምድር ውሃ፣ ስታንድ ባይ ጀነሬተር፣ ሊፍት፣ዘመናዊ የቆሻሻ ማስወገጃ /garbage chute እንዲሁም ለተጨማሪ መኪና ማቆሚ ሰፊ ቦታዎች ይገኙበታል።
ሎኬሽን ወሎ ሰፈር፡ በአራቱ አቅጣጫ ቦሌ፣መስቀል ፍላዎር፣መስቀል አደባባይ ጎተራን እንዲሁም ሌሎች ቦታዎችን ከ5-15 ደቂቃ ብቻ ይደርሱበታል
በጤና፡ በአካባቢው ማሪ ስቶፕስ ፣ኢንተርናሽናል ሆስፒታሎች እና ክሊኒኮች ይገኙበታል
በትምህርት፡ school of American, reach international school እና ሌሎች ይገኙበታል