አስገራሚ አፓርትመንት እና ቪላ ቤት በቦሌ ቡልቡላ
ሜትሮ ሪል እስቴት ቦሌ ቡልቡላ ከቦሌ አየር መንገድ በ5 ደቂቃ Drive የሚገኝ 60,000 ካሬ.ሜ ላይ ያረፈ መኖርያ መንደር ነው።
አፓርትመንቱ G+3 ሲሆን በወለል 1 ቤት ብቻ
ባለ 2 መኝታ 105 ካሬ
ዋጋው 12,600 ሚሊየን ነው
ቅድመ ክፍያው 30%
3.7ሚሊየን ብር
ባለ 3 መኝታ 123 ካሬ
ዋጋው 14.7ሚሊየን ነው
ቅድመ ክፍያው 30%
4.4 ሚሊየን ብር
የሚረከቡት በሙሉ ተጠናቀው (fully finished) ሲሆን ኪችን ካቢኔት እና ቁምሳጥን አያካትትም!
የክፍያ ግዜው 1 አመት ሲሆን
ማስረከቢያ ግዜ 1 አመት ነው።
G+1 ቪላ
367-400 ካሬ
አሁን መረከብ የሚችሉት
የሚረከቡት በልስን ደረጃ(semi-finished) ነው!
65 ሚሊየን(ድርድር አለው)
G+2 ከፈለጉ
352 ካሬ
42 ሚሊየን ብር
የሚረከቡት በሰሚ ፊኒሽድ ነው
የክፍያ ግዜ 6 ወር
ግቢው ኮምፓውንድ ሲሆን መግቢያ እና መውጫ ቦታ ላይ የጥበቃ አገልግሎት ይሰጣል
ግቢው ኮምፓውንድ ሲሆን በተለይ ለልጆች እና ከፍ ያለ ፎቅ ለማይፈልጉ አመቺ ነው ።
ሜትሮ ሪልእስቴት ከ58 አመት በላይ የቆዩ እህት ድርጅቶች አካል ሲሆን ለምሳሌ፦ ይርጋ ሀይሌ፣ካንጋሮ ፎም እና ጫማ፣ ካፒታል ሲሚንቶ፣ 3F furniture ፣ ሜትሮ ጣሪያ ወዘተ... ናቸው።
የቀሩን ቤቶች በጣም ውስን ስለሆኑ ቀድመው እዲጎበኙ እንጋብዛለን።