ቦታዉ ከ መስቀል አደባባይ 300 ሜትር ርቀት ላይ
ለሜክሲኮ, ለኤርፓርት , ለ 4 ኪሎ አማካኝ ቦታ
በ ቦሌ ፍላሚንጐ የሚገኝ
በሻራተን ሆቴል የጥራት ደረጃ በዉጪ ተቋራጭ እየተገነባ የሚገኝ
ባለ 5 ኮከብ የከተማችን አፓርታማ
ግንባታው 21ኛ ፎቅ ደርሷል!
የቤቱ የወለል ከፍታ 3.75 ሜትር
ሙሉ የፊኒሽንግ ስራ ተጠናቆ የሚረከብ
5 የተለያየ ከለር አማራጭ ያላቸዉ ከስፔን እና ከጀርመን በመጡ ሲራሚክ, ኪችን ካቢኔት, ቁም ሳምጥኖች ገጥመን እናስረክባለን
50% የረጅም ዓመት ብድር ለቤት ገዥዎች ተመቻችቷል
የህንፃችን ውስጥ የሚገኙ አገልግሎቶች፦
የተጠቀሰው ዋጋ 50% ነው
ህንፃችን ውስጥ የሚገኙ አገልግሎቶች
የመዋኛ ገንዳዎች
ጂም
2,000 ካሬ ሜትር ቅንጡ ስፓ
ስቲም, ሳዉና
የውበት ሳሎን
የቀዝቃዛ ውሃ treatment
7ኛ ፎቅ ላይ ሰገነት
በ35ኛው ፎቅ ላይ 360 ዲግሪ የከተማ እይታ ያለው በሙሉ በመስታወት ተሸፋኝ ሰገነት
9 ሊፍቶች , የማይቋረጥ ጀነሬተር እና የከርሰ ምድር ዉሃ ያለዉ