ለሽያጭ የቀረበ እጅግ ዘመናዊ መኖሪያ ቤት (G+2 + Basement)
በአዲስ አበባ ተመራጭ በሆነው የሲኤምሲ (CMC) መንደር፣ ለኑሮ ምቹና ሰላማዊ በሆነው የሚኒስትሮች ሰፈር ድንቅ ቤት ለሽያጭ ቀርቧል።
አድራሻ: CMC ባድሜ / አፍሪካ ኤግዚቢሽን ማዕበል (ሚኒስትሮች ሰፈር)
የቦታው ስፋት: 360 ካሬ ሜትር (በካርታ) / 400 ካሬ ሜትር (በይዞታ)
የቤቱ ዋና ዋና ባህሪያት
ዲዛይን: ቤዝመንት + ባለ ሁለት ፎቅ (G+2)
አካባቢ: ጸጥታማ፣ ደህንነቱ የተጠበቀና ለከፍተኛ አመራሮችና ለዲፕሎማቶች ተመራጭ የሆነ ሰፈር።
ምቾት: ሰፊ የመኪና ማቆሚያና ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚውል ምድር ቤት (Basement) ያለው።
የሽያጭ ዋጋ
61 ሚሊዮን ብር (ድርድር የለውም/Fixed)
ጠቃሚ ማሳሰቢያ፡
ኮሚሽን: 2% የአገልግሎት ክፍያ ይከፈላል።
ጥሪ: እባክዎ ትክክለኛ ገዥዎች ብቻ ይደውሉልን።
#RealEstateEthiopia #AddisAbaba #HouseForSale #CMC #EthiopiaProperty #ለሽያጭቤት #አዲስአበባ #ባድሜ #HomeInvestment #LuxuryLiving