በ አንድ አመት የሚረከቡት የመኖሪያ ቤት ነው ። በ ወለል አንድ አባወራ ብቻ ሲሆን አጠቃላይ የህንፃው ወለል 4 ነው ። የቤቶቹ መገኛ በውቢቷ በመሀል ቦሌ ቡልቡላ ሪፌንቲ አደበባይ አጠገብ ሲሆን ኮምፓውንድ ጊቢ ነው ። ከ 70 % በላይ ደንበኞች ቤቶቻቸውን ተረክበው መኖር ጀምረዋል ። ተጨማሪ ባለ ሶስት መኝታ አላቸው ። ቅድመ ክፍያ 30% ነው ። 100% ለሚከፍል እስከ 4% , 50% ለሚከፍል ደግሞ 2% ፐርሰንት ቅናሽ ይኖረዋል ። የካሬ ዋጋቸው 125,400 ብር ነው ።