በአራት ኪሎ - ልዩ የኢንቨስትመንት ዕድል! የማህበር ዕጣ ሽያጭ
በከተማዋ ማዕከል አራት ኪሎ አከባቢ የሚገኝ፣ አትራፊ እና አስተማማኝ በግንባታ ላይ ያለ G+15 ህንጻ የማህበር ዕጣ ለሽያጭ ቀርቧል።
የቦታው መግለጫ: አራት ኪሎ (ምቹና ማዕከላዊ የንግድና የመኖሪያ አካባቢ) የህንጻው ደረጃ: G+15 (እስከ 5ኛ ፎቅ ግንባታው ተጠናቆ ሥራ የጀመረ)
በዕጣው የሚያገኙት ጥቅማጥቅም:
100 ካሬ ሜትር – የንግድ ሱቅ
180 ካሬ ሜትር – ሰፊ ባለ 3 መኝታ አፓርትመንት
የዚህ ማህበር ልዩ ባህሪያት:
ዝግጁ የኪራይ ገቢ: ህንጻው እስከ 5ኛ ፎቅ ተጠናቆ የንግድ ሱቆቹ ሥራ በመጀመራቸው በየወሩ 2 ሚሊዮን ብር ገቢ ያመነጫል።
ጠንካራ የፋይናንስ አቅም: ማህበሩ በባንክ 25 ሚሊዮን ብር ተቀማጭ (Deposit) ያለው በመሆኑ የቀሪው ህንጻ ግንባታ ያለ ምንም መስተጓጎል በፍጥነት ይጠናቀቃል።
ከፍተኛ የካፒታል እድገት: በአጭር ጊዜ ውስጥ ከፍተኛ የኪራይና የሽያጭ ዋጋ የሚያወጣ የኢንቨስትመንት ዕድል።
ለበለጠ መረጃ እና ህንጻውን በአካል ለመጎብኘት:
ስልክ
ቴሌግራም: bolia1