#አፓርትመንቱ
የሚገኘው ካሳንቺስ ኢንተርኮንትነታል ሆቴል አካባቢ በሚገኝ G+13 ሆኖ በተገነባ እና በወለል 4 ቤቶች ባሉት ህንፃ ላይ ነው። ህንፃው ለነዋሪው ከሚሰጣቸው አገልግሎቶች መሃል የጠዋት ፀሃይ ፣ እንግዳ መቀበያ ፣ ቴራስ ፣ በቤቱ ቁጥር የተዘጋጀ የመኪና ማቆሚያ ፣ ቆሻሻ ማስወገጃ ፣ የከርሰ ምድር ውሃ ፣ ጀነሬተር ፣ 2 ሊፍት እና የህንፃ አስተዳደር የመሳሰሉ ነገሮችን በውስጡ ይዟል።