መገናኛ Top View ፤ አፓርትመንት ሽያጭ —— 160 ካ.ሜ
መገኛ ቦታ (Location)
በአድሱ ጫካ ቤተመንግሥት አጠገብ ከብሪትሽ ኤምባሲ ከፍ ብሎ የካ ተራራ ላይ ከዲያስፖራ አደባባይ ወደ አድሱ ቤተ መንግስት በሚወስደው መንገድ G+4 ህንፃ ላይ ። በወለል 4 ቤት
የቤቱ ዝርዝር መረጃ
2 መኝታ ፣ 2 መታጠቢያ ፣ Store
ስፋት: 160 ካሬ ሜትር ( 145sqm-net)
2ኛ ፎቅ ላይ
ህንፃው ፦ ለ 4 ቤቶች የሚበቃ የመኪና ማቆሚያ ፣ ጀኔሬተር ፣ 24/7 ጥበቃ ፣ የውሃ ታንከር ፣ አነስ ያለ ግቢ የመሳሰሉት አገልግሎቶች አሉት
ሙሉ አዲስ አበባን የሚያሳይ ድንቅ እና ያልተሸፈነ እይታ አለው
ዲጅታል ካርታ አለው።አከፋፈል:- ካሽ | ባንክ
ዋጋ = 21 ሚሊዮን ብር
ኮሚሽን: 2%
Investment Analysis
ኪራይ: 180k/በወር | ግብር: 353,400 ብር/ዓመት
Gross Yield: 10.29% | Appreciation: 15%-20%/ዓመት
ንፅፅር፦ የአካባቢው: 140k-165k/ካሬ | የዚህ ቤት: 131,250 ብር/ካሬ
ማጠቃለያ፦ ከአካባቢው ዋጋ በታች በመሆኑ እጅግ ከፍተኛ የኪራይ ተመላሽ (Excellent Gross Yield) እና ፈጣን የዋጋ ዕድገት የሚያስገኝ ኢንቨስትመንት
ማሳሰቢያ: እባክዎ ገዢ ከሆኑ ብቻ ይደውሉልን።
ለማየት ፦ በቀጠሮ
+
Code1662