ፉሪ ክፍለ ከተማ በጅማ በር ኮሪደር አስፓልት እየተሠራለት ነው፥ yes ውሃ አለፍ ብሎ በአልፉርቃን ኮሌጅ 350 ሜትር ገባ ብሎ ነው።
ቤቱ 8 ቤቶች ከያዘ ኮምፓውድ ግቢ አንዱ ሲሆን ቦታው ` ካሬ ነው። ለሁለት ሰው በሀ/ለ ካርታ ሰርቪስ ቤቱ ያለበት ` ሜ ካሬ፤ እና 200 ካሬ ለየብቻ ይሸጣል። ወይም አጠቃሎ ለሚገዛ ከፊት ፎቅ ቤት እሰከ ጂ 4 መገንባት የሚያስችል እድል አለው።
ሰርቪስ ቤት ያለበት ` ካሬ በ` ሚሊዮን የሚሸጥ ሲሆን፤ 2` ካሬ ከፊት ያለው በ`ሚሊዮን ይሸጣል። አንድ ላይ ለሚገዛ በ`ሚሊየን ይሸጣል።
ቦታውን ለመጎብኘትና በዋጋ ዙሪያ ለመወያየት በዚህ ስልክ መደወል ይችላሉ።
ቦታው በአንዳንድ ሠዎች እየታዬ በመሆኑ ጊዜ ሳያጠፉ`