ብ/ገብርኤል : LaftoMall
3bedroom's| 2 Bathroom | MaidsRoom +close kitchen + store + Laundry | 171(131)sqm
#ቤቱ
የሚገኘው ብ/ገብርኤል ከላፍቶ ሞል ወረድ ስንል መስጂዱ ያለበት አካባቢ G+9 ሆኖ በተገነባ እና በወለል 2 ቤቶች ያሉበት የመኖሪያ ህንፃ ላይ ነው። ህንፃው አዲስ የሆነ እና ሙሉለሙሉ አልቆ ሰዎች ኑሮአቸውን እየኖሩ ሲሆን ከህንፃው ከሚያገኙት አገልግሎት መሃል እንግዳ መቀበያ ፣ ሊፍት ፣ ጀነሬተር ፣ የመኪና ማቆሚያ የመሳሰሉ ነገሮችን ይገኙበታል።
ቤቱ ያለበት አካባቢ ጥሩ የመኖሪያ መንደር እንደመሆኑ መጠን ለኪራይ እና ለካፒታል እድገት ቢገዛ ጥሩ በአጭር ግዜ ጥሩ ውጤት የምናገኝበት ነው።
#Financial_Information
የመከራየት አቅሙ. 180.000ብር
#ዶክመንት
ዲጂታል ካርታ አለው
#አከፋፈል
ካሽወይም50% ቅድመ ክፍያ ከፍሎ ቀሪው ከባንክ ጋር ማያያዝ ይቻላል
#Agent_Commission.
2%
ገዥ ካልሆኑ እባክዎትን እንዳይደውሉ።