መጽሐፈ ታሪክ ወግስ በመጋቤ ምስጢር የኔታ አፈወርቅ ተክሌ
ዘውግ ፥ የግዕዝ ቋንቋ፣ ታሪክ፣ ቅኔ
መጽሐፈ ታሪክ ወግስ የተሰኘው፣ የቆየው ይህ የታሪክ አና የሰዋስው መጽሐፍ፥ #ልሳነ_ግእዝን_ለመጪው_ትውልድ ጠብቆ በማቆየት ረገድ በምሳሌነት የሚጠቀስ ሥራ ነው። የኔታ አፈወርቅ፥ ከቤተ ክርስቲያን የቀሠሙትን የአብነት ትምህርት ተጠቅመው፣ ልዩ ልዩ መጻሕፍትን ዋቢ አድርገው ያሰናዱት መጽሐፉ፥ ልሳነ ግእዝን፣ ትሞህርተ ቅኔን እና ዋና ዋና መንፈሳውያን ታሪኮችን ለማወቅ ይረዳልና። በተጨማሪም በልሳነ ግእዝ የተጻፉ መጻሕፍትን ለማንበብና ምስጢራቸውን ለመረዳት፣ የዜማ ትምህርቶችን ለመቀጸል፣ ቅኔን ለማወቅ፣ የትርጓሜ ጥበብንም ለመረዳት ይጠቅማል፡፡
on Telegram