ካሳንቺስ እናት ባንክ ፤ አፓርትመንት ሽያጭ —— 220 ካ.ሜ
Location
ካሳንቺስ እናት ባንክ አካባቢ G+11 ቅይጥ ህንፃ ላይ ። በወለል 3 ቤት
የቤቱ ዝርዝር መረጃ
4 መኝታ ፣ 3 መታጠቢያ ፣ ተጨማሪ የሠራተኛ መኝታ ፣ Store
ስፋት: 220 ካሬ ሜትር
6ኛ ፎቅ ላይ
ህንፃው፦ ሊፍት ፣ ጀኔሬተር ፣ የመኪና ማቆሚያ ፣ የከርሰምድር ውሃ ፣ ጥበቃ ፣ የእንግዳ መቀበያ የመሳሰሉ አገልግሎቶች አሉት ።
Video ከመከራየቱ በፊት የተወሰደ ነው።
ዶክመንት:- ዲጅታል ካርታ አለው።
አከፋፈል:- ካሽ
ዋጋ = 28 ሚሊዮን ብር ብር።
ኮሚሽን: 2%
Investment Analysis
ግምታዊ ኪራይ: 235,000 ብር/ወር ( $1,500/ወር )
Gross Yield: 10.09%
የካሬ ዋጋ: 127,273 ብር/ካሬ | Payback Before-Tax: 9.9 ዓመታት
ማጠቃለያ፦ በካሳንቺስ ዲፕሎማቲክ ቀጠና ውስጥ መገኘቱ እና ለአገልግሎት የተሟላ መሠረተ ልማት ካለው የህንፃው ጥራት ጋር ተዳምሮ፣ በዶላር የሚከራይ አስተማማኝ ወርሃዊ ገቢና ፈጣን የኢንቨስትመንት ተመላሽ ለሚሹ ባለሀብቶች እጅግ አዋጭ ኢንቨስትመንት ነው።
ማሳሰቢያ: እባክዎ ገዢ ከሆኑ ብቻ ይደውሉልን።
ለማየት ፦ በቀጠሮ ። ሰኞ ፣ እሮብ ፣ አርብ ከ 5፡00 እስከ 6፡ዐዐ ብቻ
l
+
Code1695