ካሳንችስ ፡ እንደራሴ | አፓርትመንት ሽያጭ —— 204 ካ.ሜ
Location: ካሳንቺስ እንደራሴ መንገድ በሚገኝ ሰፈር ውስጥ G+8 ህንፃ ላይ ። በወለል 2 ቤት።
የቤቱ ዝርዝር መረጃ
3 መኝታ , 2 መታጠቢያ , ተጨማሪ የሠራተኛ መኝታ
ስፋት: 204 ካሬ ሜትር
3ኛ ፎቅ ላይ
ህንፃው፦ ሊፍት ፣ በቤቱ ቁጥር የተዘጋጀ የመኪና ማቆሚያ ፣ ጀነሬተር እና ጥበቃ የመሳሰሉ አገልግሎቶች አሉት።
ህንፃው ላይ በአሁን ሰአት ሰዎች እየኖሩበት ያለና ሙሉ ለሙሉ ያለቀ ነው።
ዶክመንት:- ዲጅታል ካርታ አለው።
አከፋፈል:- ካሽ / ወይም ቅድመ ክፍያ ያለው ባንክ በገዥ በኩል
ዋጋ = 26 ሚሊዮን ብር።
ኮሚሽን: 2%
ማሳሰቢያ: እባክዎ ገዢ ከሆኑ ብቻ ይደውሉልን።
ለማየት ፦ በቀጠሮ
To buy or sell
Telegram Link :-
.DM
+
Code1731