ምርትን ማስተዋወቅና መሸጥ፦ የድርጅቱን ምርቶች ለሱቆች፣ ለሱፐርማርኬቶች፣ ለካፌ/ሬስቶራንቶች እና ለመኖሪያ ቤቶች ማስተዋወቅ እና መሸጥ።
አዲስ ደንበኞችን መፈለግ፦ በየቀኑ አዳዲስ የችርቻሮ ገዢዎችን እና አሰራጮችን በማግኘት የምርት ሽያጭ መጠንን ማሳደግ።
አጠቃቀምን ማስረዳት፦ ደንበኞች ምርቱን በጥሩ ሁኔታ ተጥቀመው ውጤት እንዲያገኙ የአጠቃቀም መመሪያውን በግልጽ ማስረዳት።
ገንዘብና ምርት ማስረከብ፦ በየቀኑ የተሸጠበትን ገንዘብ እና ያልተሸጡ ምርቶችን በጥንቃቄ ለድርጅቱ ገቢ ማድረግ/ማስረከብ።