ለአፓርታማ ልማት ልዩ የኢንቨስትመንት እድል!
አድራሻ፦ አዲስ አበባ – አቦሬ አካባቢ (በከተማው መሃል)
በአዲስ አበባ አቦሬ አካባቢ የሚገኝ፣ 2,200 ካሬ ሜትር ስፋት ያለው ለአፓርታማ፣ ለንግድ ማዕከል ወይም ለቅይጥ (Mixed-use) ልማት በጣም ተስማሚ መሬት በሚከተሉት 3 አማራጮች ለባለሀብቶችና ለዴቨሎፐሮች ቀርቧል።
ሙሉ ሽያጭ
ዋጋ፦ (250 ሚሊዮን) ብር
- መሬቱ በሙሉ ለሽያጭ ቀርቧል።
- ለትልቅ የአፓርታማ ወይም የንግድ ልማት ተስማሚ ነው።
በከፊል የልማት ስምምነት
- ከመሬቱ 650 ካሬ ሜትር ላይ ለባለቤቶቹ G+5 ህንፃ እንዲገነባ ይፈለጋል።
- ቀሪውን መሬት ዴቨሎፐሩ በራሱ ልማት ለመጠቀም ይወስዳል።
- ዝርዝር የስምምነት ሁኔታዎች በውይይት ይወሰናሉ።
የጋራ ልማት (Joint Venture Development)
- ዴቨሎፐሩ 2,200 ካሬ ሜትሩን በሙሉ ያለማል።
- የመሬቱ ባለቤቶች ከተገነባው ህንፃ ውስጥ በስምምነት መሰረት ተመጣጣኝ ድርሻ (አፓርታማዎች፣ የንግድ ቦታዎች ወይም ሌሎች ክፍሎች) ይቀበላሉ።
- የድርሻ መጠን በጋራ ስምምነት ይወሰናል።
ለሪል እስቴት ዴቨሎፐሮች፣ ለኮንስትራክሽን ኩባንያዎች እና ለባለሀብቶች ከፍተኛ የኢንቨስትመንት እድል!
-
ለበለጠ መረጃ
2%