ኮተቤ ካራ ዋና አስፓልት ላይ ፤ የግንባታ ቦታ ሽያጭ —— 1122 ካ.ሜ
መገኛ ቦታ (Location)
ካራ በሬ ተራ አካባቢ ። ከኮተቤ በ መሳለሚያ ወደ ካራ የሚወስደውን አስፓልት የያዘ
የቦታው ዝርዝር መረጃ
ስፋት: 1122 ካሬ ሜትር
በ setback ህግ መሠረት ኮሪደር ከተሠራ በኋላ 900 ካሬ አካባቢ ይቀራል።
ዋና አስፓልት የያዘ ቦታ ነው ።
ግንባሩ 30 ሜትር ስፋት አለው።
200,000 ብር ወርሃዊ ገቢ አለው።
ዲጅታል ካርታ አለው።
ዋጋ = 37 ሚሊዮን ብር
ኮሚሽን: 2%
Investment Analysis
የልማት ምድብ ፦ ለንግድ እና ለመኖሪያ ድብልቅ ህንፃ (Mixed-Use) ተመራጭ። ከፍ ያለ የፎቅ ከፍታ ለመገንባት ምቹ ነው
ከsetback በኋላ የሚቀረው 900 ካ.ሜ የተጣራ መሬት እና 30 ሜትር ሰፊ የፊት ለፊት ግንባር (Frontage) ለፎቅ ግንባታ እጅግ ምቹ የሆነ ስፋትና ቅርፅ ይሰጣል
ንፅፅር፦ የአካባቢው አማካኝ የልማት መሬት ዋጋ ከ42,000 - 47,000 ብር/ካሬ ሲሆን፣ የዚህ ቦታ ዋጋ (ከsetback በኋላ ባለው 900 ካሬ ሲሰላ) 41,000 ብር/ካሬ ይደርሳል። ቅናሽ
ዕድገት (Capital Appreciation)፦ አካባቢው አሁን ላይ ገና በማደግ ላይ ቢሆንም፣ በዋና አስፓልት ዳር መገኘቱ እና የኮሪደር ልማቱ ወደዚህ አቅጣጫ ሲሰፋ የቦታውን ዋጋ በፍጥነት ያሳድገዋል።
+