ቦሌ ፡ ደንበል | አፓርትመንት ሽያጭ —— 161 ካ.ሜ
Location: የሚገኘው ቦሌ ከደንበል ሞል 300 ሜትር አካባቢ ላይ ሲሆን ያለበት ህንፃ G+12 ተደርጎ የተሰራ እና በፍሎር 4 ቤቶች አሉበት።
የቤቱ ዝርዝር መረጃ
3 መኝታ , 2 መታጠቢያ , ተጨማሪ የሠራተኛ መኝታ , Laundry , Balcony
ስፋት: 161 ካሬ ሜትር
8ኛ ፎቅ
ህንፃው ፦ ህንፃው ለነዋሪው ከሚሰጣቸው አገልግሎቶች መሃል ቆንጆ እይታ ያለው ሰፊ እንግዳ መቀበያ፣ በቂ የመኪና ማቆሚያ፣ ጄኔሬተር፣ ኢንተርኮል፣ 2 ሊፍቶች፣ ቤዝመንት መኪና ማቆሚያ፣ የውሃ ታንከር፣ ትራንስፎርመር፣ አነስ ያለ ግቢ እና ቴራስ የመሳሰሉ ነገሮችን በውስጡ ይዟል። ህንፃው በአሁኑ ሰዓት ሙሉ ለሙሉ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።
ዶክመንት:- ዲጅታል ካርታ አለው።
አከፋፈል:- ካሽ ብቻ
ዋጋ = 34 ሚሊየን ብር።
ኮሚሽን: 2%
Investment Analysis
ግምታዊ ኪራይ፦ 308,000 ብር/ወር ($2,000)
Gross Yield፦ 10.87% | 211,180 ብር/ካሬ | Payback፦ 9.2 ዓመታት
ማጠቃለያ፦ ከአካባቢው አማካይ ከፍ ያለ ቢሆንም፣ 10.87% Gross Yield ማስገኘቱ አወንታዊ የኢንቨስትመንት ጎኑ ነው።
ማሳሰቢያ: እባክዎ ገዢ ከሆኑ ብቻ ይደውሉልን።
ለማየት ፦ በቀጠሮ ከ 1ቀን በፊት
+
Code1786