ቦሌ ወሎሰፈር ፤ አፓርትመንት ሽያጭ —— 157 ካ.ሜ
Location
ቦሌ ወሎሰፈር አደባባይ አካባቢ G+10 ህንፃ ላይ ። በወለል 2 ቤት
የቤቱ ዝርዝር መረጃ
2 መኝታ ፣ 2 መታጠቢያ ፣ ተጨማሪ የሠራተኛ መኝታ ፣ Laundry
ስፋት: 157 ካሬ ሜትር
6ኛ እና 7ኛ ፎቅ ላይ
ህንፃው፦ የመኪና ማቆሚያ ፣ የእንግዳ መቀበያ ፣ ቴራስ የመሳሰሉ አገልግሎቶች አሉት ።
ህንፃው ሙሉ ለሙሉ አገልግሎት እየሰጠ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ሌሎች ነዋሪዎች እየኖሩበት እና ተመሳሳይ አፓርታማዎች በአካባቢው ገበያ በወር ከ$1,300 በላይ በሆነ ዋጋ እየተከራዩ ይገኛሉ።
ዶክመንት:- ዲጅታል ካርታ አለው።
አከፋፈል:- ካሽ
ዋጋ = 24,178,000 ብር። $154,000
ኮሚሽን: 2%
Investment Analysis
ግምታዊ ኪራይ: $1,300/ወር ( 204,100 ብር/ወር)
Gross Yield: 10.13%
የካሬ ዋጋ: 154,000 ብር/ካሬ | Payback Before-Tax: 9.9 ዓመታት
ማጠቃለያ፦ ንብረቱ በቦሌ ወሎሰፈር አደባባይ አካባቢው ጠንካራ የኪራይ ገቢ የ 10.13% Gross Yield የሚያስገኝ አስተማማኝና ፈጣን የኢንቨስትመንት ተመላሽ ለሚፈልጉ ኢንቨስተሮች ተመራጭ ነው።
ማሳሰቢያ: እባክዎ ገዢ ከሆኑ ብቻ ይደውሉልን።
ለማየት ፦ በቀጠሮ ።
+
Code1697