ዋና ዋና ጥቅሞች፡
ተፈጥሯዊ ለውጥ፡ ነጭ የሆነን ፀጉር/ፂም ቀስ በቀስ ወደ ተፈጥሯዊ ጥቁርነቱ ይመልሳል።
ለአጠቃቀም ቀላል፡ በቀን ሁለት ጊዜ ብቻ የሚረጭ (Spray) በመሆኑ ምንም አይነት መዘበራረቅ የለውም።
ፈጣን ውጤት፡ በ30 ቀናት ውስጥ የሚታይ ለውጥ ያመጣል።
ደህንነቱ የተጠበቀ፡ ለራስ ፀጉርም ሆነ ለፂም ተስማሚ ሆኖ የተሰራ።
ቀለም አይደለም! የፀጉርን ተፈጥሯዊ የሜላኒን ምርት በማነቃቃት ከሥሩ ጥቁር ሆኖ እንዲበቅል ይረዳል።