የሚፈለጉ ችሎታዎችና መስፈርቶች
በአካውንቲንግ፣ በሆቴል ማኔጅመንት ወይም በተያያዥ ዘርፍ የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ዲፕሎማ ያለው/ላት።
በF&B Control ወይም በኮስት ኮንትሮል (Cost Control) ቢያንስ 3 ዓመትና ከዚያ በላይ የስራ ልምድ።
የሆቴል ሶፍትዌሮችን (ለምሳሌ፦ Micros, Opera, MC ወዘተ) የመጠቀም ችሎታ።
በኤክሴል (MS Excel) አጠቃቀም ላይ ከፍተኛ ክህሎት።
ታማኝነት፣ ለዝርዝር ነገሮች ትኩረት መስጠት እና በጫና ውስጥ የመስራት ችሎታ።